የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ዓላማዎች
- የብልጽግና ፓርቲ ፕሮግራም በህዝቡ ውስጥ ሰርፆና ተግባራዊ ሆኖ መላው የአገራችን ሴቶች ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ
- ሴቶች በዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ሙሉ በሙሉ ተሳታፊ እንዲሆኑ በማድረግ በየደረጃው የልማት የዴሞክራሲና የሰላም ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል
- ሴቶች ህገ-መንግስቱ ያጎናፀፋቸውን ሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች በትክክል ስራ ላይ እንዲውሉ ጠንካራ አደረጃጀት በመፍጠር ለመብታቸው እንዲታገሉ ማስቻል
- የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ የሴቶችን አቅም በመገንባትና የሴቶች እኩልነት የሚገድቡ ባህላዊና ልማዳዊ ተጽዕኖዎችን በመለየት ለሀገር ዕድገት እና በሴቶች ላይ የሚፈጠሩትን ተጽዕኖ በማስገንዘብ እንዲወገድ በማድረግ ሴቶች በውሳኔ ሰጪነት እኩል እንዲሳተፉ
- ሴቶች የፈጠራ ዝንባሌያቸው እንዲጎለብት፣ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆኑ እና የስራ ባህላቸው ዳብሮ ስራ ፈጣሪ በመሆን እራሳቸውን እና ሀገራቸውን ከድህነት ለማውጣት የሚታገሉ እንዲሆኑ ማድረግ
- ሴቶች ህብረ ብሄራዊ አንድነታቸውን በመጠበቅ የመተሳሰብና የመረዳዳት ባህል በማጎልበት በሀገራዊ ጉዳዬች ገንቢ ሚና እንዲጫወቱ ማስቻል
የብልጽግና ሴቶች ሊግ መርሆዎች
- ህዝባዊነት
- ዳሞክራሲያዊነት
- የህግ የበላይነት
- ልማትና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት
- ተግባራዊ እውነታ
- ሀገራዊ አንድነትና ህብረ-ብሄራዊነት
የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ የሚከተሉት እሴቶች
- እህታማማችንት
- መካባበር መቻቻል
- ህብረብሄራዊ አንድነት
- የዜጎች ክብርና የስርዓት ፅታ እኩልነት
- ነፃነት
- እኩል ተሳትፎ ና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት